1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የቻይ እና ኢምሬቶች ሚኒስትሮች የኢትዮጵያ ጉብኝት አንድምታ

ሥዩም ጌቱ
ዓርብ፣ ጥር 1 2018

በኢትዮጵያ ጉብኝት ያደረጉት የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዋንግ ዪ ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ባለፉት ሁለት ቀናት ውይይት ካደረጉ በኋላ፤ በሁኔታዎች የማይለዋወጥ የተባለን የኢትዮ-ቻይና ስትራቴጂካዊ አጋርነትን ለአዲሱ የቻይና-አፍሪካ ማኅበረሰብ ግንባታ የሚውል ነው ተብሎለታል።

https://p.dw.com/p/56bML