እስራኤል የተመሠረተችው በጎርጎሮሳዊው አቆጣጠር 1948 ነው። በሜድትራኒያን ባሕር ምሥራቃዊ ዳርቻ የምትገኘው እስራኤል አብላጫ የአይሁድ ሕዝብ ያላት ብቸኛ ሀገር ናት።